በ23ኛው ዱባይ ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ።

13

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዱባይ ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቀዋል።

በዚህም በወንዶች ማራቶን

1ኛ አዲሱ ጎበና 2 ሰዓት ከ05 ደቂቃ ከ01 ሰከንድ

2ኛ ለሚ ዱሜቻ 2 ሰዓት ከ05 ደቂቃ ከ20 ሰከንድ እንዲሁም

3ኛ ደጀኔ መገርሳ 2 ሰዓት ከ05 ደቂቃ ከ42 ሰከንድ በመግባት ሲያሸንፉ

በሴቶች ማራቶንም

1ኛ ትዕግስት ከተማ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ07 ሰከንድ

2ኛ ሩቲ አጋ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ09 ሰከንድ እንዲሁም

3ኛ ደራ ዲዳ 2 ሰዓት ከ19 ደቂቃ ከ29 ሰከንድ በመግባት አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየነጻነት ምልክት የልደት ጌጥ የገና ጨዋታ!
Next articleየዝውውር ጭምጭምታዎች