ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ማዕድ አጋሩ።

13

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ማዕድ አጋርተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀደማዊት ዝናሽ ታያቸው የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በዓሉን ስናከብር ድሆችን በማገዝ፣ ለሀገራችን እና ለሰው ልጆች ሁሉ ሰላም በጸሎት በማሰብ ሊኾን ይገባል” መልዓከ ሰላም ለዓለም ጌታሁን
Next articleየኢየሱስ ክርሰቶስ የልደት በዓል በላሊበላ።