
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የስምምነት ሠነዱ መፈረሙን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ ሥነ-ሥርዓት አካሂደዋል።
በሥነ-ሥርዓቱም የኢፌድሪ መንግሥት እና የሶማሌላንድ መንግስት የፈረሙት የትብብር እና የአጋርነት መግባቢያ ሠነድን በተመለከት የ’እንኳን ደስ ያለን’ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የስምምነት ሠነዱ መፈረሙን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ ሥነ-ሥርዓት አካሂደዋል።
በሥነ-ሥርዓቱም የኢፌድሪ መንግሥት እና የሶማሌላንድ መንግስት የፈረሙት የትብብር እና የአጋርነት መግባቢያ ሠነድን በተመለከት የ’እንኳን ደስ ያለን’ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!