“በክልሉ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2ሺ በላይ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸዋል” የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም

61

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2ሺ በላይ ታራሚዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸው የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም ገልጸዋል።

የክልሉ መንግሥት የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው ለ2ሺህ 741 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን ያስታወቀው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቤቶች የተጠናከረ የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም እንደሚጀመር ተገለጸ።
Next articleበርሚንግሃም ሲቲ ዋይኒ ሩኒን ከአሠልጣኝነት አሰናበተ።