ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር ያደረገችዉ የወደብ ስምምነት እንዳስደሰታቸው የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡

73

ደሴ: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ነዋሪዎቹ በከተማው አደባባይ ላይ በመገኘት ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡ አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የከተማዋ ነዋሪዎች የኢትዮጵያ የወደብ ፍላጎት ምላሽ እያገኘ ነው ብለዋል፡፡

ወደቡ ሀገሪቷን በኢኮኖሚ ተጠቃሚ ከማድረጉም ባለፈ ለቀጣናው ሀገራት ሰላም እና ደኅንነት የሚገባትን ሚና ለመጫወት በር ይከፍታልም ነው ያሉት፡፡

ዘጋቢ፡- ጀማል ይማም

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleዌስትሃም የቶማስ ሱሴክን ውል አራዘመ
Next articleቡና ባንክ መምህራንና የጤና ባለሙያዎችን ለመደገፍ ባዘጋጀው የ3ተኛ ዙር ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሐ ግብር ለእድለኞች ሽልማታቸውን አስረከበ፡፡