ኢትዮጵያ ብሪክስን በዛሬው ዕለት በይፋ ተቀላቀለች።

36

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ለመኾን ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ ወራት አልፈዋል። ሀገሪቱ በዛሬው ዕለት ብሪክስን በይፋ ተቀላቅላለች።

ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስት ሀገራት ናቸው በዛሬው ዕለት ብሪክስን በይፋ የተቀላቀሉት። ከኢትዮጽያ በተጨማሪ ሳዑዲ አረቢያ፣ ግብጽ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ኢራን በዛሬው ዕለት ብሪክስን በይፋ ስለመቀላቀላቸው የዘገበው ሲጂቲኤን ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
Next article“ለበዓል ወደ ክልሉ የሚመጡ እንግዶች በሰላም በየብስም ኾነ በአየር የትራንስፖርት አማራጮች መምጣት እንዲችሉ ቅድመ ዝግጅት አድርገናል” የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ