ዜናኢትዮጵያ የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ። December 31, 2023 18 ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሳ ቢሂ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘትም አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:አቶ ገብረማርያም ይርጋ የዓለም አቀፉ የባሕል እና ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ኅብረት…