“የምግብ ሉዓላዊነታችንን አስተማማኝ በኾነ መልኩ ለማረጋገጥ የምናረገው ጥረት እየተሳካ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

23

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የዘንድሮው የበጋ መስኖ ስንዴ አምና ከሠራነው በብዙ ይበልጣል ብለዋል። በዘርፉ እስካሁን የተገኘው ውጤትም እጅግ አመርቂ ነው ሲሉም ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት “በአመት ከአንዴ በላይ በማረስ የምግብ ሉአላዊነታችንን አስተማማኝ በሆነ መልኩ ለማረጋገጥ የምናረገው ጥረት እየተሳካ ነው” ብለዋል። በሁሉም መስክ የሚደረገው ጥረት የብልጽግና መሰረት ይጥላል ሲሉም ተናግረዋል ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየበዓል ሰሞን የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ።
Next article‘ቻይና እና ሕንድ ከሚታተሙ መጽሐፍት በተሻለ ጥራት ማተም እንችላለን” ዓባይ የህትመት እና የወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ