“የመሠረተ ልማት ሥራዎች በፍጥነት መሠራት አለባቸው” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ

38

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ፣ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል ተመስገን ጥሩነህ፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።

ርእሰ መሥተዳድሩ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ከተመለከቷቸው ሥራዎች መካከል አዲሱ የዓባይ ድልድይ አንደኛው ነው።

ርእሰ መሥተዳድሩ በምልከታቸው “የመሠረተ ልማት ሥራዎች በፍጥነት መሠራት አለባቸው” ብለዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ሥራን ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ማጠናቀቁን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
Next articleከ29 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ ለመሸፈን እየተሠራ እንደኾነ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገለጸ፡፡