በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት፦

45

👉 የመከላከያ ሠራዊትና ሕዝቡ በመቀናጀት በሠሩት ሥራ ክልሉ ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሷል
👉 አሁን ላይ የአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት በእጅጉ ተሻሽሏል ፤ በክልሉ ተደቅኖ የነበረው አደጋም ሙሉ በሙሉ ተቀልብሷል።
👉 የክልሉን የጸጥታ መዋቅር እንደገና በማደራጀት ወደተሟላ ተልእኮ ማስገባት ተችሏል።
👉 የክልሉ ሕዝብ የህግ የበላይነት እንዲከበር አበክሮ እየጠየቀና እየሠራ ነው፤ ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራም ነው።
👉 በዚህም በሁሉም የክልሉ አከባቢዎች ወደ ልማት ሥራ መገባት ተችሏል።

Previous articleበብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት፦
Next article“የሕዝብን ጥያቄዎች መመለስ የሚያስችሉና ዘላቂ ለውጥ የሚያመጡ ሥራዎች በምክር ቤቱ እየተሠራ ነዉ” አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ