በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት፦

16

👉 በክልሉ ባለፉት አምስት ወራት እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ አመራር የማደራጀት ሥራዎች ተከናውነዋል።
👉 የጸጥታ መዋቅሩ እንደገና ተደራጅቷል።
👉 ባለፉት አምስት ወራት በሶስት ዙሮች ከ20 ሚሊዮን በላይ የክልሉ ሕዝብ ጋር ውይይት በማድረግ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
👉በክልሉ የልማት ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸው፤ ጊዜ የማይሰጣቸው የሕዝብ ጥያቄዎችም ደረጃ በደረጃ እየተፈቱ ነው፡፡

Previous articleየመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት እንደሚሠሩ የጎንደር ከተማ ሠልጣኞች ተናገሩ።
Next articleበምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት፦