አምስተኛው ዙር የአቅም ግንባታ ሥልጠና በጎንደር ከተማ እየተሰጠ ነው፡፡

35

ጎንደር: ታኅሳስ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ”ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ መልዕክት 5ኛው ዙር የአቅም ግንባታ ሥልጠና መስጠት ተጀምሯል፡፡
ሥልጠናው ለቀበሌ አመራሮች እና ለጥቃቅን አንቀሳቃሾች ነው እየተሰጠ የሚገኘው፡፡

ከታኅሣሥ 12/2016 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 18/2016 ዓ.ም በሚቆየው ሥልጠና በጎንደር ከተማ በሚገኙ ስድስት ክፍለ ከተማ እና 11 የገጠር ቀበሌ እየተሰጠ ነው፡፡

ዘጋቢ፦እመቤት ሁነኛው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleወጣቱ ለሰላም ቅድሚያ ሊሰጥ እንደሚገባ በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በጋዝጊብላ ወረዳ የአስ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ፡፡
Next article“የባሕር ዳር ከተማ ሰላም በልጆቿ ይጠበቃል፤ ነዋሪዎቿም ከቱሪዝም ጸጋዋ ተጠቃሚ ይሆናሉ” የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት