የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ወቅታዊ መረጃዎች፦

24

👉 ከአጠቃላይ ሥራው 94 በመቶ ተጠናቅቋል
👉ሥራው በፍጥነት እየተካሄደ ነው
👉ሰኔ 2016 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ የኮንክሪት ሥራው ይጠናቀቃል
👉አምስት ተርባይኖች በዚህ ዓመት ወደ ሥራ ይገባሉ
👉ከዚህ በኋላ በግድቡ አናት ላይ ውኃ አይፈስም

ምንጭ፡- የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪ አምባሳደር ስለሽ በቀለ

Previous articleባሕር ዳር ከቻይናዋ ዱጃንየ ከተማ ጋር የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራረሙ።
Next article“ከ425 ሺህ በላይ ወገኖች ሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል” የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር