በወገራ ወረዳ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ ታጣቂዎች ወደ መቀበያ ማዕከላት መግባታቸው ተገለጸ።

26

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ 72 ታጣቂዎች ወደ መቀበያ ማዕከላት መግባታቸውን የወገራ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ ይናገር ወረታው ገልጸዋል።

በወረዳው ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ከሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ እየተሠራ እንደሚገኝም ዋና አሥተዳዳሪው ተናግረዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሁሉም አርሶ አደር የተፈጥሮ ማዳበሪያን በብዛትና በጥራት እንዲያመርት በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል” የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
Next article“በኩር ብዙ ምቹ ባልኾነ ጊዜ ተመሥርታ ለሕዝብ የመረጃ ምንጭ መኾን የቻለች ጋዜጣ ናት” ጋዜጠኛ ስንቅነሽ አያሌው