በእንግሊዝ ካራቦ ካፕ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይከናዎናል።

14

ታኅሳሥ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዛሬው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ሊቨርፑል ከዌስትሃም ይገናኛሉ።ሁለቱ ቡድኖች ግማሽ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ብርቱ ፍክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።

ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ቼልሲ፣ፉልሃምና ሚድልስብራ ወደቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሐላንድ የቢቢሲ የዓመቱ ምርጥ ስፖርተኛ ሽልማትን አሸነፈ፡፡
Next articleበደብረ ማርቆስ ከተማ የተጀመሩ የመሠረተ ልማት ሥራዎች፦