ስፖርትዜናየውጭ ስፖርት በእንግሊዝ ካራቦ ካፕ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይከናዎናል። December 20, 2023 14 ታኅሳሥ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዛሬው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ሊቨርፑል ከዌስትሃም ይገናኛሉ።ሁለቱ ቡድኖች ግማሽ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ብርቱ ፍክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ቼልሲ፣ፉልሃምና ሚድልስብራ ወደቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ኅብረተሰቡ የፍትሕ አገልግሎትን እንዲያገኝ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።