ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር የተሠሩ ቤቶችን እና ትምህርት ቤት ገንብቶ አስረከበ።

25

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስተባባሪነት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር የተሠሩ ቤቶች እና ትምህርት ቤት ገንብቶን ገንብቶ ማስረከቡን ገልጿል።

በጽሕፈት ቤቱ አስተባባሪነት በበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር የተሠሩ ቤቶች እና የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ አካል የሆነው በአሶሳ ዞን ኡራ ወረዳ አቡሻ ትምህርት ቤት የመማሪያ ክፍሎች እና ቤተመጻሕፍት በዛሬው እለት ለማኅበረሰቡ ርክክብ ተደርጓል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር በመንገድ ሥራ ላይ ችግር መፍጠሩን የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ አስታወቀ።
Next article“መንግሥት አስቸኳይ ድጋፍ ለሚስያስፈልጋቸው ወገኖች የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥቶ እየሠራ ነው” የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን