በጎንደር ከተማ ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በከተማው ጉብኝት እያደረጉ ነው።

32

ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጎብኝዎች የአፄ ፋሲል አብያተ መንግሥትና በከተማው ያለን የሌማት ትሩፋት በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ።

ሠልጣኞች በከተማው አራት ቦታዎችን የሚጎበኙ ሲኾን ከዚህም ውስጥ የአባይ ጋርመንትና የየፀሀይ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበር የጉብኝቱ አካል ነው ተብሏል።

እመቤት ሁነኛው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ከግጭት የምናተርፈው ነገር ባለመኖሩ አለመግባባቶችን በውይይት መፍታት ይገባል” የደሴ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ
Next articleሥልጠናው ከነጠላ ትርክት ወደ ኅብረ ብሔራዊ ኢትዮጵያ የሚሻገሩበት እንደኾነ ሠልጣኝ የመንግሥት አመራሮች ተናገሩ።