ዜናአማራኢትዮጵያ በጎንደር ከተማ ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በከተማው ጉብኝት እያደረጉ ነው። December 3, 2023 34 ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጎብኝዎች የአፄ ፋሲል አብያተ መንግሥትና በከተማው ያለን የሌማት ትሩፋት በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ። ሠልጣኞች በከተማው አራት ቦታዎችን የሚጎበኙ ሲኾን ከዚህም ውስጥ የአባይ ጋርመንትና የየፀሀይ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበር የጉብኝቱ አካል ነው ተብሏል። እመቤት ሁነኛው ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:"ሀገራችን የቀደምት ሥልጣኔዎች እናት፣ ባርነትን ታግለው ያሸነፉ የክንደ ብርቱዎች…