ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቤልጅየም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ።

78

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኮፕ28 ጉባኤ አስቀድሞ ከቤልጅየም ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ዴ ክሮ ጋር በኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ (ፓቪሊዮን) ተገናኝተዋል፡፡

ሁለቱ መሪዎች በወቅታዊ የሀገር ውስጥ እና ሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ ተፈጥሮ የለገሰችው በረከት፣ ያልተነካው ሕብስት”
Next articleሀገርን የሚረከብ ትዉልድ ለማፍራት ጤናማ ትዉልድ መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ።