ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኩባ ምክትል ፕሬዝደንት ሳልቫዶር ቫልዴዝ ሜሳ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ::

70

ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት የኩባ ምክትል ፕሬዝደንት ሳልቫዶር ቫልዴዝ ሜሳ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል::

ሁለቱ ወገኖች በሕክምና ዘርፍ፣ በቱሪዝም አገልግሎት፣ በትምህርት እና ስኳር ኢንደስትሪዎች ልማት የተጠናከረ ትብብር የሚኖርበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ብራዚል በ2026 የዓለም ዋንጫ መሳተፏ አጠራጣሪ ኾኗል” አሶሼትድ ፕሬስ
Next articleየመሬት ግብር ገቢ እስከ 60 በመቶ መጨመሩን የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ገለጸ።