የፊታችን ማክሰኞ ለሚካሄደው የኢትዮጵያ እና ቡርኪና ፋሶ ጨዋታ የሰዓት ለውጥ ተደረገ።

35

ባሕር ዳር: ኅዳር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ቀጣይ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከቡርኪና ፋሶ ማክሰኞ ኅዳር 11 ጨዋታቸውን ለማከናወን ዝግጂት እያደረጉ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የጨዋታ ሰዓት ላይ ለውጥ እንዲደረግ ለፊፋ ጥያቄ አቅርቦ ነበር። ይህንን ተከትሎ ጨዋታው የሚደረግበት ሰዓት ቀድሞ ከነበረበት ምሽት 4፡00 ወደ ቀን 10፡00 መለወጡን ፌዴሬሽኑ አሳውቋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleትምህርት ቢሮው የመጻሕፍት ስርጭትን በትኩረት እንዲያከናውን የክልሉ ምክር ቤት አሳሰበ።
Next articleኅብረ ዘንገና ሐይቅ!