ዋልያዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል።

83

ባሕር ዳር: ኅዳር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለ2026ቱየዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያውን የምድብ ጨዋታ ከሴራሊዮን ጋር ያካሄደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ጨዋታውን ጨርሷል።

በሞርኮው ኤል-አብዲ ስታዲየም በነበረ ከፍተኛ የጭጋግ ሽፋን ውስጥ የተካሄደው ጨዋታ እረፍት ሰዓት ላልተወሰነ ጊዜ ለማቋረጥ ተገዶ ነበር።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለተኛ የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታውን በቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ ምሽት 4:00 በተመሳሳይ በሞርኮው ኤል-አብዲ ስታዲየም ከቡርኪናፋሶ ጋር ያደርጋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ለስደት ተመላሾች ማቋቋሚያ የሚኾን የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ።
Next articleየባከነውን የትምህርት ጊዜ ለማካካስ የዓመቱን የመማር ማስተማር ሂደት ለማሻሻል ጥናት እየተደረገ ነው ተባለ።