ከሥልጠናው ባሻገር የጎንደርን የመስህብ ስፍራዎች የመጎብኘት ፍላጎት እንዳላቸው ሠልጣኞች ተናገሩ።

38

ጎንደር: ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለ3ኛ ዙር የመንግሥት አመራሮች ሥልጠና ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የመጡ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ጎንደር ከተማ ሲገቡ አቀባበል ተደረገላቸው።

እንግዶቹ ወደ ታሪካዊቷ ከተማ በመምጣታቸው ደስተኛ መኾናቸውን ለአሚኮ ተናግረዋል፡፡

በቆይታቸውም ከሚወስዱት ሥልጠና ባሻገር የመስህብ ስፍራዎችን የመጎብኘት ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።

በእመቤት ሁነኛው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበብሔረሰብ አስተዳደሩ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ከ75 ሺህ በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎች አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ፡፡
Next articleትክምቲ 30/2016 ም.አ ቺርቤዋ ጋዚቲ