ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገቡ።

64

ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገብተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleባሕር ዳር ከተማ እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።
Next articleንጋት ኮርፖሬት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ20 ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ።