ባሕር ዳር ከተማ እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።

40

ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ3ኛው ዙር የመንግሥት አመራሮች ስልጠና ለመሳተፍ ወደ ባሕር ዳር ከተማ የሚገቡ እንግዶች ደማቅ አቀባበል እየተደረገላቸው ነው።

እንግዶቹ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም ጠዋት ጀምሮ ነው ወደ ባሕር ዳር ከተማ እየገቡ የሚገኙት።

የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እና የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎችም በደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው እንግዶችን እየተቀበሉ ነው።

ዘጋቢ:- አሚናዳብ አራጋው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሳዑዲ የኢትዮጵያን የልማት ሥራዎች እንደምትደግፍ አስታወቀች።
Next articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገቡ።