
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 0 በኾነ ውጤት አሸንፏል።
አማኑኤል ገ/ሚካኤል በ54 ኛው እና
80ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች አጼዎቹ ሦስት ነጥብ ማግኘት ችለዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 0 በኾነ ውጤት አሸንፏል።
አማኑኤል ገ/ሚካኤል በ54 ኛው እና
80ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች አጼዎቹ ሦስት ነጥብ ማግኘት ችለዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!