ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአፋር ክልል የቤንቶኒቴ ማእድን ማውጫ እና ማምረቻን ጎበኙ::

62

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአፋር ክልል የልማት ሥራዎች ምልከታቸውን በመቀጠል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዋርሰሶ ወረዳ የቤንቶኒቴ ማእድን ማውጫ እና ማምረቻን ጎብኝተዋል::

ቤንቶኒቴ ለሴራሚክ እና ቀለም ብሎም ለመሰል ምርቶች ጠቀሜታ በመዋሉ “ትንግርታዊ ርጥብ አፈር” እና “ብዝሃ ጥቅም ያለው ሸክላ አፈር” በመባል በአድናቆት የሚነሳ ሃብት ነው::

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
Next article“ማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኾኖ ሲደራጅ ኅብረ ብሔራዊቷን ኢትዮጵያ ለመመሥረት እና በጋራ ለመቆም የሚያግዝ ጅማሮ ይኾናል በሚል እምነት ነው” የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ