የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምስረታ የማጠቃለያ መርሐ-ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው።

67

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ የማጠቃለያ መርሃ-ግብር በሆሳእና ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመርሃ-ግብሩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ የክልሎች ርእሳነ መሥተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች ፣ ከንቲባዎችና ከፍተኛ የመንግሥት መሪዎች እና ታዋቂ ግለሰቦች ታድመዋል።

“የጋራ እሴቶቻችንና ጥቅሞቻችንን በማስተባበር ጠንካራ ክልል እንገነባለን ፤ በአዲስ ምእራፍ የጋራ ትጋት ለጋራ ስኬት” የሚሉና ሌሎች የክልሉን አንድነት የሚያንፀባርቁ መልእክቶችም በአደባባዮች እየተስተጋቡ ይገኛሉ።

ተጨማሪ መረጃዎችን እናደርሳለን

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የልማት ሥራዎችን ለመገምገም እና የበጋ ስንዴ ልማት ሥራን ለማስጀመር አፋር ክልል ተገኝተዋል።
Next articleየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡