የኢትዮጵያዊው ጀግና ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ሐውልት የሀድያ ሌላው ድምቀት

106

አዲስ አበባ: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ጠላት በገጠማት ጊዜ ሁሉ በሰማይ እየከነፉ ሲደርሱላት የነበሩት የጀግናው ኾሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ሐውልት በሀድያ በክብር ቆሟል። የሞት አይፈሬው ሐውልት ወደ ከተማው የሚገቡ እንግዶችን ዓይን እየሳበ ነገ ለሚደረገው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ምስረታ ሌላው ድምቀት ኾኗል።

የባለ ብዙ ጀብዱ ባለቤት ጀት አብራሪው ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ታሪክ የማይዘነጋቸው እና ለዘመን ጀግኖችም ሞዴል የኾኑ ሀገር ወዳድ ነበሩ።

ዘጋቢ:- እንዳልካቸው አባቡ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በመስኖ ልማት ከ40 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል” ግብርና ቢሮ
Next articleየቱሪዝም ዘርፉ በየጊዜው በሚከሰቱ የጸጥታ ችግሮች እየፈተነ እንደሚገኝ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።