አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ7 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ።

130

ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ለ7 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡

በዚሁ መሠረት ቦርዱ፦

1. ለፕሮፌሰር ዮናስ ጨቡዴ

2. ለፕሮፌሰር አህመድ ሙስጠፋ

3. ለፕሮፌሰር ኑርልኝ ተፈራ

4. ለፕሮፌሰር አምቢሳ ቀነዓ

5. ለፕሮፌሰር ፈቃዱ ጋሻው

6. ለፕሮፌሰር አበባው ይርጋ እና

7. ለፕሮፌሰር ታደሰ በሪሶ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም ቦርዱ፦

1. ለፕሮፈሰር ሚሊያርድ ደርበው

2. ለፕሮፌሰር አታላይ ዓለም እና

3. ለፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ሰለሞን የኢሜሪተስ ፕሮፌሰርነት ደረጃ መስጠቱን ከዩኒቨርሲቲው ለአሚኮ የላከው መረጃ ያመለክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሁልጊዜ የሌሎች ሃሳብ ተከታዮች ብቻ ከመኾን ሃሳብ አመንጪዎች መኾን አለብን” ወጣቶች
Next articleበአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሦስተኛ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ባየር ሙኒክ ከጋላታሳራይ ዛሬ ማታ ይገናኛሉ።