አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

50

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ተወያይተዋል።

በዚህ የኢትዮጵያ፣ የእስራኤል እና የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ኹኔታ ላይ መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በሚያስችል ጉዳይ ላይ ትኩረት አድርገውም መክረዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶችን ለአርሶ አደሮች ለማቅረብ እየሠራን ነው” የደብረብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከል
Next article“ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዝቅተኛ መኾን ምክንያቶች ተጠንተው ይቅረቡ” የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት