ዜናኢትዮጵያዓለም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሪክስ ኒው ዲቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ተወያዩ። October 18, 2023 24 ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሪክስ አባል ሀገራት ኒው ዲቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ተወያይተዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የነገ የሀገሪቱ መልክ የሚወሰነው በዛሬ ተማሪዎች ነው።