
ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከ ኢኳቶርያል ጊኒ ዛሬ ከቀኑ 9፡30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታሉ።
ከሳምንት በፊት ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ማላቦ ከተማ ላይ ያድረጉት ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት መጠናቀቁ ያታወሳል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከ ኢኳቶርያል ጊኒ ዛሬ ከቀኑ 9፡30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታሉ።
ከሳምንት በፊት ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ማላቦ ከተማ ላይ ያድረጉት ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት መጠናቀቁ ያታወሳል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!