ሰልጣኞች አዲሱን የዓባይ ድልድይ እየጎበኙ ነው።

36
Made with LogoLicious Add Your Logo App

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከመላው ኢትዮጵያ ተወጣጥተው ባሕር ዳር የገቡት የብልጽግና ፓርቲ ሰልጣኞች በባሕር ዳር ከተማ በዓባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን የዓባይ ድልድይ እየጎበኙ ነው።

ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የመጡት ሰልጣኞች አዲሱ የዓባይ ድልድይ የላቀ ሀገራዊ ፋይዳ ያለው እና ፕሮጀክቶችን ጀምሮ የመጨረስ አቅም የሚያመላክት ነው ብለዋል።

ዘጋቢ፦ ታዘብ አራጋው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየብልጽግና ፓርቲ መሪዎች በባሕርዳር የሚገኙ ፋብሪካዎችን እየጎበኙ ነው።
Next article“የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው መርሐ ግብር እንዲጠናቀቁ እና ሀገራዊ አንድነት እንዲጸና ሰላም መሠረታዊ ጉዳይ ነው” የብልጽግና ፓርቲ ሠልጣኞች