የብልጽግና ፓርቲ መሪዎች በባሕርዳር የሚገኙ ፋብሪካዎችን እየጎበኙ ነው።

41

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በባሕርዳር ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ የብልጽግና ፓርቲ መሪዎች በከተማዋ የሚገኙ ፋብሪካዎችን እየጎበኙ ነው።

ብልጽግና ፓርቲ “ከእዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ ሐሳብ ለመሪዎቹ ሥልጠና እየሠጠ መኾኑን መዘገባችን ይታወሳል።

በባሕርዳር ከተማ ሥልጠናቸውን እየወሰዱ የሚገኙ መሪዎችም በከተማዋ ያሉ ፋብሪካዎችን እና የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው።

ዘጋቢ:- ታርቆ ክንዴ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበደቡብ ጎንደር ዞን የወባ ሥርጭቱ እየጨመረ በመኾኑ ኅብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የዞኑ ጤና መምሪያ አሳሰበ።
Next articleሰልጣኞች አዲሱን የዓባይ ድልድይ እየጎበኙ ነው።