ተጠባቂው የስፔን እና የስኮትላንድ ጨዋታ በስፔን አሸናፊነት ተቋጭቷል።

40

ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2024 በጀርመን ለሚደረገው የአውሮፖ የወንዶች እግር ኳስ ዋንጫ ለማለፍ ሀገራት ትናንት ሐሙስ የማጣሪያ ጨዋታቸውን አድርገዋል።

በዚህም መሠረት ስፔን ስኮትላንድን 2 ለ 0 ረትታለች።

➡ ላቲቪያ አርሜኒያን 2 ለ 1

➡ኖርዌይ ቆጵሮስን 4 ለ 0

➡ተርክየ ክሮሽያን 1ለ0

➡አልባኒያ ቼክ ሪፐብሊክን 3 ለ 0

➡ፖላንድ ፋሮ ደሴትን 2 ለ 0

➡ኮሶቮ አንዶራን 3 ለ 0 አሸንፈዋል።

እንደ ቢቢሲ ዘገባ ቤላሩስ እና ሮማኒያ ደግሞ ባዶ ለባዶ ተለያይተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበኮትዲቯር አዘጋጅነት የሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ኾነ።
Next article“ለሀገር መታመን ኩራትም ስኬትም ነው” ታማኝ ግብር ከፋዮች