
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቢጃን በተካሄደው የምድብ ድልድል ሥነ ሥርዓት ላይ የቀድሞና የአሁን የእግር ኳስ ከዋክብት ተገኝተዋል።
አዘጋጇ ኮትዲቯር ምድብ አንድ ላይ ከናይጄሪያ ኢኳቶርያል ጊኒ እና ጊኒ ቢሳው ጋር ተደልድላለች። ምድብ ሁለት ላይ ግብፅ እና ጋና ሲገናኙ ካሜሩን እና ሴኔጋል ደግም በምድብ ሦስት ተገናኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቢጃን በተካሄደው የምድብ ድልድል ሥነ ሥርዓት ላይ የቀድሞና የአሁን የእግር ኳስ ከዋክብት ተገኝተዋል።
አዘጋጇ ኮትዲቯር ምድብ አንድ ላይ ከናይጄሪያ ኢኳቶርያል ጊኒ እና ጊኒ ቢሳው ጋር ተደልድላለች። ምድብ ሁለት ላይ ግብፅ እና ጋና ሲገናኙ ካሜሩን እና ሴኔጋል ደግም በምድብ ሦስት ተገናኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!