ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያዩ።

56

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያይተዋል።

የኤድንበራ ሰፋኒት የሆኑት ግርማዊት ልዕልት በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ወቅት ዛሬ በቢሮዬ አግኝቼ በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መክረናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ።

በሀገራችን ለሚያደርጉት የበጎ አድራጎት ድጋፍ ከፍ ያለ አድናቆት አለንም ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኀይል ሽያጭ የመግባቢያ ስምምነት ወደ ትግበራ ሊገባ ነው” የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
Next article“የሁለተኛ ሳምንት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም” የሊጉ አክሲዮን ማኅበር