በስምንተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመለሰ።

37

ባሕርዳር፡ መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ስምንተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ዛሬ በርከት ያሉ ጨዋታዎችን ሲየያስተናግድ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል።

ዛሬ በተደረጉ የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ጨዋታዎች ማንቸስተር ዩናይትድ በሜዳው በብሬንት ፎረድ 1 ለ 0 በኾነ ውጤት ሲመራ ቆይቶ በባከነ ሰዓት በአስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ አሳክቷል።

ቸልሲ ከሜዳው ውጭ በርንለይን 4 ለ 1 ሲያሸንፍ ፤ኤቨርተን በርንማውዝን 3 ለ 0 ረቷል።

ፍልሃም ሸፊልድን ፣ቶትንሃም ደግሞ ሉተን አሸንፈዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሉሲዎቹ ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር አቻ ተለያዩ።
Next articleፋሲል ከነማ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ጨዋታ በአቻ ውጤት አጠናቋል።