የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን የእገታ ድርጊት አወገዙ፡፡

217

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ እገታ የተፈጸመባቸው ተማሪዎች ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች በሠላማዊ ሰልፍ ጠይቀዋል፡፡

መንግሥት ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ፣ ህግንም እንዲያስከብር ነው በሰላማዊ ሰልፉ የጠየቁት፡፡

ዘጋቢ፡-ተመስገን አሰፋ

ባሕር ዳር: ጥር 24/2012 ዓ.ም (አብመድ)

Previous article‹‹ኢትዮጵያ በመከባበር፣ በመተሳሰብና በአንድነት የምንኖርባት እንጂ የአጋችና ታጋች መኖሪያ ሀገር አይደለችም፡፡›› የሰቆጣ ከተማ ሠላማዊ ሰልፈኞች
Next article“እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልጁ እንኳን ለ60 ቀናት ለ60 ሴኮንድ ‘አስደንጋጭ ቦታ ውስጥ ነው’ ሲባል ሊሰማው የሚችለው ስሜት ለታገቱት ተማሪዎችም ሊኖረው ይገባል፡፡” ኦባንግ ሜቶ