“የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይኾናል” ትምህርት ሚኒስቴር

98

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)”የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚኾን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ አስታውቋል።

ተማሪዎችም ትክክለኛውን መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር ገፆች ላይ እንድከታተሉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በ190 ቀበሌዎች የወባ መከላከያ ኬሚካል ርጭት ሊካሄድ ነው” የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
Next article“ሞገዱን ደግፉ”