ዜናኢትዮጵያ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን የእገታ ድርጊት እያወገዙ ነው፡፡ February 2, 2020 234 የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ እገታ የተፈጸመባቸው ተማሪዎች ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሠላማዊ ሰልፍ እየጠየቁ ነው፡፡ መንግሥት ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ፣ ህግንም እንዲያስከብር ነው በሰላማዊ ሰልፉ እየጠየቁ የሚገኙት፡፡ ፎቶ፡- በአብርሃም ውዱ ተዛማች ዜናዎች:ጦርነትን በማውገዝ ሰላም እንዲመጣ ማድረግ ከንግዱ ማኅበረሰብ ይጠበቃል።