የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን የእገታ ድርጊት እያወገዙ ነው፡፡

230

የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ እገታ የተፈጸመባቸው ተማሪዎች ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሠላማዊ ሰልፍ እየጠየቁ ነው፡፡

መንግሥት ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ፣ ህግንም እንዲያስከብር ነው በሰላማዊ ሰልፉ እየጠየቁ የሚገኙት፡፡

ፎቶ፡- በአብርሃም ውዱ

Previous articleየጎንደር ከተማ ተማሪዎች ለታገቱት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ነው፡፡
Next article‹‹ኢትዮጵያ በመከባበር፣ በመተሳሰብና በአንድነት የምንኖርባት እንጂ የአጋችና ታጋች መኖሪያ ሀገር አይደለችም፡፡›› የሰቆጣ ከተማ ሠላማዊ ሰልፈኞች