የጎንደር ከተማ ተማሪዎች ለታገቱት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ነው፡፡

164

ባሕር ዳር: ጥር 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) የታገቱ ተማሪዎች እንዲለቀቁ ለመጠየቅ፣ የእገታ ድርጊቱንና የመንግሥትን ዝምታም ለማውገዝ ጎንደር ላይ እየተካሄደ በሚገኘው ሰልፍ ተማሪዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ነው፡፡

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ እገታ የተፈጸመባቸው ተማሪዎች የት እንዳሉ፣ ለምን ዓላማ፣ በማንና ለምን እንደታገቱ ደብዛቸው ከጠፋ ሁለት ወራት ተቅጥረዋል፡፡

ፎቶ፡- በኃይሉ ማሞ

Previous article‹‹በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ የሚፈጸምን ግፍ እናወግዛለን!›› የጎንደር ከተማ አሥተዳድር ሠላማዊ ሰልፈኞች
Next articleየደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳድር ነዋሪዎች በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን የእገታ ድርጊት እያወገዙ ነው፡፡