
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ 100 የአፍሪካ ምርጥ ወጣት መሪዎችን ባወጣው ቾይስዩኤል 100 አፍሪካ ቀዳሚ መኾን ችለዋል።
ቾይስዩኤል 100 አፍሪካ በየዓመቱ በቾይስዩኤል ኢንስቲትዩት ጥናት ተደርጎ በኢኮኖሚ፣ በማኅበረሰብ ነክ እና በባሕል ተፅዕኖ ፈጣሪ የኾኑ 100 ወጣት መሪዎችን ይፋ የሚያደርግ የጥናት ውጤት ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!