
ባሕር ዳር:- መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡
ርቀቱን አትሌት ሀጐስ ገብረ ሕይወት በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር:- መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡
ርቀቱን አትሌት ሀጐስ ገብረ ሕይወት በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!