
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም ነገ ይጀመራል፡፡
የፕሪሚየር ሊጉን የመጀመሪያ ጨዋታ የሚያደርጉት አዳማ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲኾን ጨዋታው 9 ሰዓት ላይ ይጀመራል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ደግሞ ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ ቡና ጨዋታው ይቀጥላል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም ነገ ይጀመራል፡፡
የፕሪሚየር ሊጉን የመጀመሪያ ጨዋታ የሚያደርጉት አዳማ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲኾን ጨዋታው 9 ሰዓት ላይ ይጀመራል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ደግሞ ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ ቡና ጨዋታው ይቀጥላል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!