ዜና ሹመት!

820

የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ!

በዚህ መሠረት፦

1.አቶ አታላይ ጥላሁን ጫኔ – የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
2.አቶ ገስጥ ጥላሁን በላቸው – የአብክመ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
3.አቶ መልካሙ ጌትነት መኮንን – የአብክመ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
4.አቶ አበበ ተምትሜ ቸሬ -የአብክመ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
5.ሲ/ር ክሽን ወልዴ መንግሥቱ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ ጤና ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ
6.አቶ ብዙዓለም ግዛቸው አያሌው – የአብክመ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
7.አቶ ደግሰው መለሰ መራዊ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የትምህርት ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ
8.ዶ/ር አዳነ መሀሪ ጌቴ – የአብክመ መሬት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
9.አቶ ወንዳቸው ሠራው ዓለሜ – የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
10.አቶ ጋሻው ተቀባ አዱኛ – የአብክመ ወጣትና ስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
11.አቶ አረጋ ካሳ አብተው – የአብክመ ውሃ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
12.አቶ አገኘሁ ካሳው ናደው – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ሕዝብ ቅሬታ ሰሚ ጽ/ቤት ኃላፊ
13.አቶ የኔሰው መኮንን ሂሩይ – የአብክመ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
14.አቶ ዳንኤል ደሳለኝ ፈንቴ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የርእሰ መሥተዳድር ጽ/ቤት ኃላፊ
15.አቶ አብደላ ኑሩ ባይህ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ
16.አቶ አወቀ አስፈሬ ሁነኛው – የአብክመ ቆላና መስኖ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
17.ኮለኔል ባምላኩ አባይ ደሴ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ አማካሪ
18.ወ/ሮ ሰርካዲስ አታሌ ገሰሰ – የአብክመ የምግብ ዋስትና አደጋ መከላከል ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
19.አቶ ምንይችል አዘነ መኩሪያው – የአብክመ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
20.አቶ ቀለመወርቅ ምህረቴ አየለ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ በአብክመ የርዕሰ መስተዳድሩ የኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ
21.አቶ ጎሹ ስንቴ ብዙነህ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የሚሊሺያ ጽ/ቤት አማካሪ
22.ወ/ሮ ኢሌኒ አባይ ጀምበሬ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አማካሪ
23.ወ/ሮ ትብለጥ መንገሻ አማረ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ረዳት አማካሪ
24.ወጣት ተስፋሁን ተሰማ አለነ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አማካሪ
25.ወጣት ስማቸው ደምለው ከበደ – በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ረዳት አማካሪ በማድረግ ሹመዋል።

Previous article“በበጀት ዓመቱ ለ1 ሚሊዮን 232 ሺህ ዜጎች የሥራ እድል ለመፍጠር እየተሠራ ነው” የአማራ ክልል ሥራና ሥልጠና ቢሮ
Next articleበኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አዲስ የአመራር ምደባ ተደረገ።