የመውሊድ በዓል እየተከበረ ነው።

21

ባሕርዳር፡ መስከረም 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 498ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።

ዛሬ ንጋት ላይም በዓሉን በማስመልከት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ዘጠኝ ጊዜ መድፍ ተኩሷል።

የመውሊድ በዓል የነቢዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) መልካም ተግባራትን የሕይወት መርሕ ለማድረግ በማሰብ የሚከበር በዓል ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“መውሊድ ለዓለም ሰላም የተበሰረበት በመኾኑ ስለሰላም ጸሎት ይደረግበታል” የታሪክ ተመራማሪ ሼህ ኑርሁሴን ሙስጠፋ
Next article“ከእናቴ ቀጥላ እናቴ፤ ከቤተሰቦቼ የተረፈች ቤተሰቤ ናት” ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)