ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመውሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ።

67

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሙስሊሙ ሕብረተሰብ በዓሉን ለማክበር ሲሰባሰብ በተለመደው የኢትዮጵያዊ ጨዋነት ባህርይ የመከባበርና የመረዳዳት ባህሉ ሊሆን ይገባል።

እስልምና ሠላምን የሚሠብክ እምነት ከመሆኑ አንጻር የእምነቱ ተከታዮች ከምንጊዜውም በላይ ለሀገራችን ዘላቂ ሠላም የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የሃይማኖት አባቶች አስተምህሮቱን ለማጠናከር ጥረት እንዲያደርጉ በዚህ አጋጣሚ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ።

በድጋሚ መልካም የመውሊድ በዓል እመኛለሁ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ለመስጠት መዘጋጀቱን ገለጸ።
Next article“የግሸን ደብረ ከርቤ ንግስ ፣ የመውሊድና የመስቀል በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት ተደርጓል” ኮማንድ ፖስቱ