ፖላንድ ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መስጠቷን አስታወቀች፡፡

76

ባሕርዳር፡ መስከረም 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፖላንድ ለተጨማሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መሥጠቷን አስታወቃለች፡፡

በቅርቡ ለከፍተኛ ትምህርት ዕድል ወደ ፖላንድ የሚያቀኑት ተማሪዎች ወጪ በፖላንድ መንግሥት እንደሚሸፈን በኢትዮጵያ የፖላንድ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“አራተኛው የዓባይ ግድብ ሙሌት ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ነው” አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
Next article“ሉሲዎቹ ከቡሩንዲ ጋር የሚያደረጉት የደርሶ መልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል” የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን