መርማሪ ቦርዱ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ጋር ውይይት አደረገ።

90

ባሕር ዳር: መስከረም 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አደረገ።

በውይይቱም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ በሸዋሮቢት፣ በጎንደር፣ በኮምቦልቻ እና በባህር ዳር በወንጀል ተጠርጥረው በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ በህግ ጥላ ስር ያዋሉትን ተጠርጣሪዎች በጎበኘበት ወቅት ተጠርጣሪዎቹ ባነሷቸው ሀሳቦች ዙርያ ቦርዱ ምክረ ሀሳብ ለእዙ በማቅረብ ውይይትና ምክክር ማድረጋቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየጎንደር ከተማ ምክር ቤት በ4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤው ልዩ ልዩ ሹመቶችን አጸደቀ።
Next article“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ዘረኝነት ሳይሆን ብሔርን ሽፋን ያደረገ የፖለቲካ ሽኩቻ ነው” አቶ አሽኔ አስቲን የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባል